Tuesday, November 12, 2013

በሳውዲ አረቢያ በሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ላይ የሚፈጸመው ግፍ ይቁም | Zehabesha Amharic

በሳውዲ አረቢያ በሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ላይ የሚፈጸመው ግፍ ይቁም | Zehabesha Amharic

በሳውዲ አረቢያ በወገኖቻችን ላይ እየተፈጸመ ላለው ጥቃት ተጠያቂው ወያኔ ብቻ ነው

ወያኔ በትረ ሥልጣን ከተቆጣጠረበት 1983 ዓም ጀምሮ በአገራችንና በወገኖቻችን ላይ ከፈጸማቸው በርካታ ወንጀሎች አንዱ በህጋዊ መንገድ በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎቻችንን ለባርነት ወደ አረብ አገራት በመላክ የአገራችንን መልካም ዝናና የህዝባችንን ክብር ያዋረደበት ተግባር ነው::
በወያኔ ንግድ ድርጅቶች ዋና ተዋናይነት ተመልምለው ለባርነት ሥራ የሚላኩትን ዜጎች በገፍ ስትቀበል የኖረቺው ሳውድ አረቢያ የሥራ ፍቃድ ያለቀባቸውን ከአገሯ ለማባረር ሰሞኑን በወሰደቺው የማዋከብ እርምጃ በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎቻችን እየተደበደቡና ጎዳና ላይ እየተጎተቱ እሥር ቤት ታጉረዋል፤ ገንዘባቸውን ተዘርፈዋል፤ ከፖሊስ የሚደርስባቸውን ድብደባና እንግልት ለመቋቋም የሞከሩት በግፍ ተገድለው አስከሬናቸው ጎዳና ላይ ተጥሎሏል:: በርካታ ወጣት እህቶቻችን ደግሞ በአምስትና ስድስት የአረብ ጎረምሳ ወሲብ ጥቃት እየተፈጸመባቸው ለአካልና መንፈስ ጉዳት ተዳርገዋል::
ይህ ሁሉ ሲሆን በአባይ ግድብ ግንባታ ሥም ገንዘብ ለመሰብሰብ ቦንድ ግዙ እያለ የሳውዲ ነዋሪ ሲጨቀጭቅ የኖረው በሳውዲ የወያኔ ኤምባሲም ሆነ አዲስ አበባ የሚገኙ ቅምጥል አለቆቹ ጥቃቱን ለማስቆም ድምጻቸውን ለማሰማት አለመፈለጋቸው ብቻ ሳይሆን ጥቃቱን ያደረሰውን የሳውዲ መንግሥት እርምጃ እውቅና የሚሰጥ መግለጫ በውጭ ጉዳይ ሚንስትር ቃል አቀባይ ዲና ሙፍቲህ መሰጠቱ እጅግ የሚያሳዝንና ሃላፊነት የጎደለው ተግባር ነው::
ግንቦት 7 የፍትህ የነጻነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ በመላው አረብ አገር በሚገኙ ወገኖቻችን ላይ እየተፈጸመ ያለው የባርነት ስቃይ በፋሺስት ጣሊያን ዘመን በወገኖቻችን ላይ ከተፈጸመው የከፋና በተለይ በሴት እህቶቻችን ላይ እየደረሰ ያለው ግፍና መከራ እንደ አገርና እንደ ህዝብ የገባንበት ውድቀትና ውርደት ማሳያ ነው ብሎ ያምናል::
ስለዚህ ይህንን ውርደት ማስቆም የምንችለው ለዚህ ሁሉ መከራና ውርደት የዳረገንን የወያኔንሥርዓት ታግለን በማስወገድ በምትኩ ለአገሩና ለህዝቡ ፍቅር ያለው፤ በያንዳንዱ ዜጋ ላይ የሚደርሰው መከራና ስቃይ የሚቆረቁረው፤ አገር ውስጥ የሥራ ዕድል ፈጥሮ ለባርነት ሥራ ወደ ውጪ የተላኩትን የሚሰበስብ መንግሥት ማቋቋም ስንችል መሆኑ ታውቆ ወያኔን ለማስወገድ የተጀመረውን ትግል በተለይ ወጣቱ የህብረተሰባችን ክፍል በነቂስ እንዲቀላቀል የተቀረውም ህዝባችን አቅም የፈቀደውን ሁሉ እንዲያደርግ ግንቦት 7 የትግል ጥሪውን ያቀርባል::
በመጨረሻም ምንም እንኳ በተለያዩ አረብ አገሮች በወገኖቻችን ላይ እየደረሰ ላለው መከራና ስቃይ ዋና ተጠያቂው ዜጎችን በህጋዊ መንገድ ለባርነት ከላከ ቦኋላ ጥቃት ሲፈጸምባቸው መከላከል ሳይፈልግ ዝም ብሎ እየተመለከተ ያለው የወያኔ አገዛዝ መሆኑ ባያጠያይቅም፣ የሳውዲ አረቢያም ሆነ ሌሎች አገሮች ተቆርቋሪ በለላቸው ዜጎቻችን ላይ የሚፈጽሙትን ወንጀል በአሰቸኳይ እንዲያቆሙና ተጠያቂዎቹንም ለህግ እንዲያቀርቡ ግንቦት 7 የፍትህ የነጻነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄን አቅም የፈቀደውን ዲፕሎማሲያዊ ጥረት ሁሉ ወያኔን ከማስወገድ ትግል ጋር አጣምሮ እንደሚገፋ ይገልጻል::
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ!
የግንቦት 7 የፍትህ የነጻነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄን የህዝብ ግንኙነት



    Monday, November 11, 2013

    በፋሽስት ወያኔ ፕሮፓጋንዳ እየተወናበደ ያደገው የዛሬው የሃያዎቹ ዕድሜ ወጣት፡ ወያኔ ከገጠር ወደከተማ የገባ የገጠር ፈጣጣ ዱርዬ ቡድን መሆኑን አንብቦም ይሁን ከቀደምት ኢትዮጵያውያን እውነታውን መረዳትና እንዲሁም ከሚያየው ሁኔታ ማወቅና መገንዘብ ሲገባው፡ ዓይኑን በጨው እንዳጠበ ግለሰብ አይኔን ግምባር ያድርገው የወያኔ ፕሮፓጋንዳ ሰለባ ሆኖ ሃገሩን ለማዳን ከመሰለፍ ይልቅ፡ እራሱንም ሆነ ወገኑን፤ ሃገሪቱን እያጠፋ ካለው የፋሽስት ወያኔ መንጋ ጋር ወግኖ፤ ሃገሪቷን ጭለማ አድርጎ የ 3.5 ቢሊዮን ዶላር ሰራቂውን የመለስ ዘባንዳዊውን ምስል በየፌስቡክ ድህረ ገጽ ሰቅሎ የድርጎ ጉርሻ ንዋይ ከነዚሁ የገጠር ጎርፍ አመጣሽ ወያኔዎች እጅ ተቀብለው የሌባ ተቀባዮችን እያየን እውን እነዚህን ኢትዮጵያ አፈራችብን? ያስብላል።
    ከሁሉ የሚገርመኝ ደግሞ፡ በየአረብ ሃገራት ተሰደው፡ ሌላው ቢቀር የወደፊት ሕይወታቸውን እንኳን ሊለውጥላቸው በማይችል ውጣ ውረድ ያሉ ወንድሞችና እህቶች፡ ለዚህ ሕይወት የዳረጋቸው የፋሽስት ወያኔ የዘረፋ ቡድን ጭካኔ መሆኑን ለማወቅ የተሳናቸው መሆኑን ነው። መለስ ዘባንዳዊውን የ3.5 ቢሊዮን ዶላር ባለቤት መሆኑን ያጋለጠው ሚዲያ ሚስጥርን ፈልፍሎ እውነታን በማጋለጥ የሚታወቀው በመዕራባውያን ክልል ሃገሮች ያለው " ዊክሊክስ " የሚባለው እውቅ ዓለም አቀፍ ሚዲያ ነው። ይህ የዘረፋ ገንዘብ በሃገራችን ውስጥ የልማት ተቋም ኖሮለት በየአረብ ሃገራትና በየቦታው የተሰደዱትን ኢትዮጵያውያን ሕይወት ሊለውጥ የሚችል ነበረ።
    ሌላው ያስገረመኝ ደግሞ፡ ትናንት አባቶቻቸው በውትድርናው ዓለም እናት ኢትዮጵያ ሃገራችንን ሲጠብቁና ሲከላከሉ፡ አሁን ካሉት ከእንግዴ ልጆች ከነፋሽስት ወያኔ ጋር ሲፋለሙ ከነበሩ አብራክ የተፈጠሩ ወጣቶች፡ የመለስ ዘባንዳዊውን ፎቶግራፍ ሰቅለው ባለራእይ የሚል፡ ለአንድ ወንበዴ የማይገባው ቃል ጽፈው ስናይ፡ እንዴት እንደሚያቅለሸልሽ ጎበዝ? ጥቅምና እውነታ የተለያዩ ነገሮች ናቸው። አንዱ እንዲያውም የተቃውሞ መንፈስና ንግግሮች እየሰማሁ ነው ያደግሁት አልገባኝም ሲለኝ፡ ቢያንስ ቢያንስ ጀግናው አባቱ በጦር ሜዳ ያለፉት፡ ናዚውን የሻቢያ መንጋ ለመርዳት ምጽዋ ላይ ከትግራይ እንደግሪሳ ወረራ ካደረገው ጋር የፋሽስት ወያኔ ገበሬ ጦር ጋር ተፋልመው መውደቃቸው ስለኢትዮጵያ አንድነት ነው። ወያኔ ከገባ ጀምሮ 99% የሚሆነው ኢትዮጵያዊ ከትግራይ ተወላጆች በስተቀር አልተቀበለውም። አሁንም ሕወሃት ነው ጠቅላይ ሚንስትሩና የወከባ ሞተሩ። የደቡቡ ተወላጅ ደሳለኝ ኃይለማርያም የሕወሃት ቋሚ ሮቦት ስለመሆኑ ለማወቅ የግድ አስረጅ ሊኖር አይገባም። እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ስለፋሽስት ወያኔ ጠንቅቆ ያውቃል ፡ ሃገሩን የሚያፈቅር በምንም ዓይነት የወያኔ አጫዋችና የፕሮፓጋንዳ ሰለባ አይሆንም። መቃወም ብቻ ሳይሆን እነዚህን ነቀርሳ ወያኔዎችን ማስወገድና ኢትዮጵያን ከጭለማ ወደብርሃን የመለወጥ ኃላፊነቱ ማሰብና ማስተዋልን፤ ራስን አታልሎ ከፋሽስት ወያኔ ጉርሻ ገንዘብ በመቀበል በግድ የለሽነት ሳይሆን፡ ከፈጣሪ የተሰጠውን የማስተዋል ጸጋ በመጠቀም፡ ከራሴ በፊት ለኢትዮጵያ እናቴ፤ ወገኔ በማለት ነው።
    ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር!!!!!!!!!!
    በፋሽስት ወያኔ ፕሮፓጋንዳ እየተወናበደ ያደገው የዛሬው የሃያዎቹ ዕድሜ ወጣት፡ ወያኔ ከገጠር ወደከተማ የገባ የገጠር ፈጣጣ ዱርዬ ቡድን መሆኑን አንብቦም ይሁን ከቀደምት ኢትዮጵያውያን እውነታውን መረዳትና እንዲሁም ከሚያየው ሁኔታ ማወቅና መገንዘብ ሲገባው፡ ዓይኑን በጨው እንዳጠበ ግለሰብ አይኔን ግምባር ያድርገው የወያኔ ፕሮፓጋንዳ ሰለባ ሆኖ ሃገሩን ለማዳን ከመሰለፍ ይልቅ፡ እራሱንም ሆነ ወገኑን፤ ሃገሪቱን እያጠፋ ካለው የፋሽስት ወያኔ መንጋ ጋር ወግኖ፤ ሃገሪቷን ጭለማ አድርጎ የ 3.5 ቢሊዮን ዶላር ሰራቂውን የመለስ ዘባንዳዊውን ምስል በየፌስቡክ ድህረ ገጽ ሰቅሎ የድርጎ ጉርሻ ንዋይ ከነዚሁ የገጠር ጎርፍ አመጣሽ ወያኔዎች እጅ ተቀብለው የሌባ ተቀባዮችን እያየን እውን እነዚህን ኢትዮጵያ አፈራችብን? ያስብላል።
    ከሁሉ የሚገርመኝ ደግሞ፡ በየአረብ ሃገራት ተሰደው፡ ሌላው ቢቀር የወደፊት ሕይወታቸውን እንኳን ሊለውጥላቸው በማይችል ውጣ ውረድ ያሉ ወንድሞችና እህቶች፡ ለዚህ ሕይወት የዳረጋቸው የፋሽስት ወያኔ የዘረፋ ቡድን ጭካኔ መሆኑን ለማወቅ የተሳናቸው መሆኑን ነው። መለስ ዘባንዳዊውን የ3.5 ቢሊዮን ዶላር ባለቤት መሆኑን ያጋለጠው ሚዲያ ሚስጥርን ፈልፍሎ እውነታን በማጋለጥ የሚታወቀው በመዕራባውያን ክልል ሃገሮች ያለው " ዊክሊክስ " የሚባለው እውቅ ዓለም አቀፍ ሚዲያ ነው። ይህ የዘረፋ ገንዘብ በሃገራችን ውስጥ የልማት ተቋም ኖሮለት በየአረብ ሃገራትና በየቦታው የተሰደዱትን ኢትዮጵያውያን ሕይወት ሊለውጥ የሚችል ነበረ።
    ሌላው ያስገረመኝ ደግሞ፡ ትናንት አባቶቻቸው በውትድርናው ዓለም እናት ኢትዮጵያ ሃገራችንን ሲጠብቁና ሲከላከሉ፡ አሁን ካሉት ከእንግዴ ልጆች ከነፋሽስት ወያኔ ጋር ሲፋለሙ ከነበሩ አብራክ የተፈጠሩ ወጣቶች፡ የመለስ ዘባንዳዊውን ፎቶግራፍ ሰቅለው ባለራእይ የሚል፡ ለአንድ ወንበዴ የማይገባው ቃል ጽፈው ስናይ፡ እንዴት እንደሚያቅለሸልሽ ጎበዝ? ጥቅምና እውነታ የተለያዩ ነገሮች ናቸው። አንዱ እንዲያውም የተቃውሞ መንፈስና ንግግሮች እየሰማሁ ነው ያደግሁት አልገባኝም ሲለኝ፡ ቢያንስ ቢያንስ ጀግናው አባቱ በጦር ሜዳ ያለፉት፡ ናዚውን የሻቢያ መንጋ ለመርዳት ምጽዋ ላይ ከትግራይ እንደግሪሳ ወረራ ካደረገው ጋር የፋሽስት ወያኔ ገበሬ ጦር ጋር ተፋልመው መውደቃቸው ስለኢትዮጵያ አንድነት ነው። ወያኔ ከገባ ጀምሮ 99% የሚሆነው ኢትዮጵያዊ ከትግራይ ተወላጆች በስተቀር አልተቀበለውም። አሁንም ሕወሃት ነው ጠቅላይ ሚንስትሩና የወከባ ሞተሩ። የደቡቡ ተወላጅ ደሳለኝ ኃይለማርያም የሕወሃት ቋሚ ሮቦት ስለመሆኑ ለማወቅ የግድ አስረጅ ሊኖር አይገባም። እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ስለፋሽስት ወያኔ ጠንቅቆ ያውቃል ፡ ሃገሩን የሚያፈቅር በምንም ዓይነት የወያኔ አጫዋችና የፕሮፓጋንዳ ሰለባ አይሆንም። መቃወም ብቻ ሳይሆን እነዚህን ነቀርሳ ወያኔዎችን ማስወገድና ኢትዮጵያን ከጭለማ ወደብርሃን የመለወጥ ኃላፊነቱ ማሰብና ማስተዋልን፤ ራስን አታልሎ ከፋሽስት ወያኔ ጉርሻ ገንዘብ በመቀበል በግድ የለሽነት ሳይሆን፡ ከፈጣሪ የተሰጠውን የማስተዋል ጸጋ በመጠቀም፡ ከራሴ በፊት ለኢትዮጵያ እናቴ፤ ወገኔ በማለት ነው።
    ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር!!!!!!!!!!

    “ሁለቱም ባዶዎች ነበሩ!”/ለዘመኑ የሀገራችን “ቦለቲከኞች”/ – ከፊሊጶስ (ግጥም) | Zehabesha Amharic

    “ሁለቱም ባዶዎች ነበሩ!”/ለዘመኑ የሀገራችን “ቦለቲከኞች”/ – ከፊሊጶስ (ግጥም) | Zehabesha Amharic

    “ሁለቱም ባዶዎች ነበሩ!”/ለዘመኑ የሀገራችን “ቦለቲከኞች”/ – ከፊሊጶስ (ግጥም) | Zehabesha Amharic

    “ሁለቱም ባዶዎች ነበሩ!”/ለዘመኑ የሀገራችን “ቦለቲከኞች”/ – ከፊሊጶስ (ግጥም) | Zehabesha Amharic

    Hiber Radio: በሳዑዲ አረቢያ የተገደሉ ኢትዮጵያውያን ቁጥር ከአስር በላይ ደረሰ | Zehabesha Amharic

    Hiber Radio: በሳዑዲ አረቢያ የተገደሉ ኢትዮጵያውያን ቁጥር ከአስር በላይ ደረሰ | Zehabesha Amharic

    በሳዉዲ በወገኖቻችን ለይ እየደረሰ ያለዉን ሰቆቃ | Zehabesha Amharic

    በሳዉዲ በወገኖቻችን ለይ እየደረሰ ያለዉን ሰቆቃ | Zehabesha Amharic

    Sunday, November 10, 2013

    Saudi police in Riyadh clash with migrant workers

    Ethiopians are detained in Riyadh, 9 NovEthiopians are detained in Riyadh's Manfuhah neighbourhood

    Related Stories

    At least two people have been killed and scores wounded as Saudi police clashed with protesting foreign workers in a district of the capital, Riyadh.
    A police statement said hundreds of people were arrested in the Manfuhah neighbourhood.
    Later on Sunday, thousands of mostly African workers gathered in the capital to prepare for repatriation.
    Last week police rounded up thousands of migrant workers after an amnesty linked to new employment rules expired.
    Yemenis return

    SaudiDC – Ze-Aethiope

    SaudiDC – Ze-Aethiope